በተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃ እና አጠቃቀም ዳይሬክቶሬት የሚሰሩ ዋና ዋና ዝርዝር ተግባራትን
1 የችግኝ ጣቢያ መረጃ ማደራጀትና ማጠናከር
2 ችግኝ ማፍላት
3 የተከላ ቦታዎችን ብዛት፣ ስፋት እና መገኛ ጂኦሪፈረንስ መለየት
4 የተተከሉ ችግኞችን መንከባከብ
5 የተራቆቱ ቦታዎችን ከሰዉ እና እንስሳት ንክኪ ከልሎ ማልማት
6 በተጎዱ ቦታዎች ላይ የተለያዩ ቴክኖሎጅዎችን በመጠቀም የአፈርና ዉሃ ጥበቃ ሥራዎችን መስራት
7 የተፋሰስ ልማት የሚሰራባቸዉን ቦታዎች ብዛት፣ ስፋት እና መገኛ ጂኦሪፈረንስ መለየት
8 የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎችን መስጠት
9 በቸግኝ ተከላ እና በተፋሰስ ልማት አሳታፊ የማህበረሰብ ንቅናቄ ማካሄድ
10 የክትትልና ድጋፍ ሥራዎችን መስራት
