ባለፉት የለውጥ ዓመታት አርሶ አደሩን የግብርና መካናይዜሽን ተጠቃሚ ለማድረግ በተሰራው ስራ ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻዲሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡